Browsing Category

Articles

ሌላ ገመዶ ዳሌን አለ እንዴ?

ዶ/ር ገመዶ ዳሌን በቅርበት አውቀዋለሁ አርሲ ውስጥ ከእስላም ቤተሰብ ተወልዶ ያደገ 39 እህትና ወንድም ያለው በወጣትነት ዘመኑ ከእስልምና ኮብልሎ አድቬንቲስት የተሰኘውን የፕሮቴስታንት ዘውግ የተቀላቀለ ሰው ነው። በሙያ ስም በርካታ ነውሮችን ሲያደርግ የነበረ ነውረኛም ነው። በተለይም የኢትዮጵያ ብዝኀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በነበረበት ወቅት
Read More...

«ራእየ ማርያም» ስለ ኦሮሞ ይናገራል? ይህ ትርክት ከየት መጣ

OMN የተባለው ሚዲያ በኦፌኮ ዝግጅት ላይ በመገኘት ባስተላለፈውና «ሐበሻ ባሎቻችሁን ፍቱ» በሚለው ሒትለራዊ አዋጅ ምክንያት አጣብቂኝ ውስጥ ሲገባ ለዚህ ማካካሻ ይሆነኛል ያለውን ነገር በሙሉ በመናገር ላይ ይገኛል። ሚዲያው ብቻ ሳይሆን ደጋፊዎቹም። በመወርወር ላይ ከሚገኙዋቸው ሐሳቦች አንዱ «ራእየ ማርያም የተባለው የቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ኦሮሞዎችን እና ሌሎች
Read More...

የእስላም አክራሪ ጠብ አጫሪነት ከቀን ወደ ቀን እየገፋ ነው

Ze Addis (ከሀገረ አሜሪካ) የእስላም አክራሪ ጠብ አጫሪነት ከቀን ወደ ቀን እየገፋ ነው *********** አደባባይ ቴሌቪንን ወደ ሳተላይት ለምን አናሳድገውም* ሀገራችን ላይ ከሚታተሙት እስልምና ተኮር መጽሔቶች አንዱ ቀሰም ነው፡፡ ይህ መጽሔት እስልምና ላይ ብቻ የተገደበ አይደለም፡፡ በዚህ መጽሔት ላይ የሚወጡ ጽሁፎች፣ ሁል ግዜ ሊባል በሚችል መልኩ
Read More...

የጎጤ ቤተ ክህነት ተቃርኖ (በዮሐንስ መኮንን)

የዘውግ ቤተ ክህነትና በቋንቋ መገልገል ሁለት የሚቃረኑ ነገሮች ናቸው፡፡ የጎሳ ቤተ ክህነት የፖለቲካ ጥያቄ ሲሆን በቋንቋ መገልገል ግን የድኅነት ጥያቄ ነው፡፡ በኦሮምኛ፣ በትግርኛ፣ በወላይትኛ፣ በሶማልኛ፣ በአፋርኛ ወዘተ... የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ማግኘት የአማኙ ክርስቲያናዊ መብት፣ የቤተ ክርስቲያን ክርስቲያናዊ ደግሞ ግዴታ ነው፡፡ እንደ ክርስትና ይህ
Read More...

«በምትለምን ሀገር የማትለምን ቤተ ክርስቲያን ነች ያለችን» (ሙሐዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት)

(አደባባይ ሚዲያ፣ አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 6/2012 ዓ.ም)፡- “ቤተ ክርስቲያን ሆይ፥ ፀሐይሽ አትጠልቅም” በሚል መሪ ቃል ታኅሣሥ 5/2012 ዓ.ም በሚሌኒየም አዳራሽ የተካሔደው እና በአገልጋይ ዕጦት የተዘጉ፣ በአጽራረ ቤተ ክርስቲያን ጥቃትና ተጽዕኖ ሥር ያሉ ሦስት የኦሮሚያ አህጉረ ስብከት አብያተ ክርስቲያንን ለማስከፈትና ለማጠናከር እንዲሁም ገቢ ለማሰባሰብ እና በሆሮጉድሩ…
Read More...

The party’s over

(By @Kebour Ghenna) ------- It is said that the Roman Empire fell because it became weak and immoral, in a word ‘decadent’. As the late columnist Joseph Sobran once wrote, the Romans were so busy at their orgies, throwing Christians to the…
Read More...

ቦሌን እንደባሌ፤ * የከሸፈው የቦሌ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ጥቃት ሙከራ

---------------------------- * በሙዳየ ምጽዋት ውስጥ የተገኘው የማስጠንቃቂያ ጽሑፍ ምን ይላል? * ደብሩ የፀጥታ ሥጋት እንዳለበት አሳውቆ ነበር። * 6 የሰንበት ተማሪዎች ተጎድተዋል። ----- (አደባባይ ሚዲያ፤ 11/30/2019)፡- በቦሌ ደብረ ምሕረት የቅዱስ ሚካኤልና ጻድቁ አባ ጎርጎርዮስ ቤተ ክርስቲያን በኅዳር 15/ 2012 ዓ.ም በሕዝባዊ ቄሮ ስም…
Read More...