የሞጣ መስጂዶች ጉዳይ እውነቱ ከሐሰቱ ሲለይ፤ ከዚህ በፊት ካልታዩ አነጋጋሪ መረጃዎች ጋር

ስለ ሞጣ መስጂዶች ብዙ ነገር እየተባለ ነው፤ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ብር ተሰብስቧል። በዚህ ጉዳይ ብዙ ክርስቲያኖችም ተሳታፊ ሆነውበታል። ለመሆኑ በሞጣ ከተቃጠሉት መስጆዶች ጀርባ ምን ሲከናወን ነበር? ምን ያህል ንብረትና ሀብት ተጎዳ? እንደሚባለው የተጎዱት ሙስሊሞች ብቻ ናቸውን? ምን ያህል ክርስቲያኖች ተጎዱ? ዝርዝር መረጃዎችን ይዘናል። እንዳያመልጣችሁ።

Comments are closed.