የቅ/ሲኖዶስ ውሳኔ ከምን ደረሰ? «ቤተ ክህነቱም ዝም መጽሐፉም ዝም» ሆነሳ

በቅርቡ የተደረገው የቅ/ሲኖዶስ አስቸኳይ ጉባኤ ብዙ ዐበይት ውሳኔዎችን ማሳለፉ ይታወሳል። ነገር ግን ከዚያ ወዲህ ስለ ውሳኔዎቹ አፈጻጸም ያለው የቤተ ክህነቱ አስፈጻሚነት እንደሚጠበቀው እንዳልሆነ ጉዳዩን የሚከታተሉ ሰዎች በመናገር ላይ ይገኛሉ። ይህንን በተመለከተ የተደረገውን ጥልቅ ውይይት ለመከታተል የሚከተለውን ሊንክ ይጫኑ።

Comments are closed.